መልስ- ያለብን ግዴታ፡- እርሱ ብቸኛ ፀጋ የሚውል በመሆኑ እርሱን በአንደበት ማመስገንና ማወደስ እነዚህን ፀጋዎች ደግሞ አላህ በሚታመፅበት ሳይሆን እርሱን በሚያስደስት ሁኔታ ማዋል ነው።