መልስ-1- የእስልምና ፀጋ፤ ከከሃዲያን አለመሆንህ፤
2- የሱና ፀጋ፤ ከቢድዓ ሰዎች አለመሆንህ፤
3-የጤንነት ፀጋ፤ በመስማትም፣ በማየትም፣ በመራመድም በሌላውም ሁሉ ጤናማ መሆን፤
4- የመብላት፣ የመጠጣትና የመልበስ ፀጋ፤
ሌሎችም የዋለልን ስፍር ቁጥር የሌላቸው ፀጋዎችም ሁሉ።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {የአላህንም ጸጋ ብትቆጥሩ አትዘልቋትም። አላህ በእርግጥ መሓሪ አዛኝ ነውና።} [ሱረቱ-ነሕል፡18]