ጥ 21፡ "አስታግፊሩላህ" (አላህን መሀርታ እጠይቃለሁ) ማለት ትርጉሙ ምንድን ነው?

መልስ - ማለትም፡- ባሪያው አላህ ኃጢአቱን እንዲሰርዝለትና ጥፋቱን እንዲሸፍንለት ጌታውን መማፀኑ ነው።