መልስ- 1- ከኋጢአት መታቀብ፤
2 - ስላለፈው ነገር መጸጸት፤
3- ወደ ኋጢአቱ ላለመመለስ መወሰን፤
4- የሰዎችን ሐቅ መመለስና የበደልናቸውም ካለ ይቅርታቸውን መጠየቅ።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ለእነዚያም መጥፎ ሥራን በሠሩ ወይም ነፍሶቻቸውን በበደሉ ጊዜ አላህን የሚያስታውሱና ለኀጢአቶቻቸው ምሕረትን የሚለምኑ ለሆኑት ከአላህም ሌላ ኀጢአቶችን የሚምር አንድም የለ። (በስሕተት) በሠሩትም ላይ እነርሱ የሚያውቁ ሲሆኑ የማይዘወትሩ ለሆኑት (ተደግሳለች)።} [ሱረቱ ኣል ዒምራን፡ 135]