መልስ- ተውባ ማለት፡- የላቀው አላህን ከማመፅ እርሱን ወደመታዘዝ መመለስ ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፡- {እኔም ለተጸጸተ፣ ላመነም፣ መልካምንም ለሠራ፣ ከዚያም ለተመራ ሰው በእርግጥ መሓሪ ነኝ።} [ሱረቱ ጠሃ፡ 82]