መልስ፡- ግዴታው እይታን ዝቅ ማድረግ ነው። የላቀው አላህ እንዲህ ብሏል፡- {ለምእመናን ንገራቸው፡- ዓይኖቻቸውን (ያልተፈቀደን ከማየት) ይከልክሉ።} [ሱረቱ-ኑር፡ 30]