ጥ9: ወደ መጸዳጃ ቤት ሲገባ የሚባለውን ዱዓእ ጥቀስ፤ ማለትም የምንጸዳዳበት ስፍራ?

መልስ- "አሏሁመ ኢኒ አዑዙ ቢከ ሚነል ኹቡሢ ወልኸባኢሥ" (ትርጉሙም፡ አላህ ሆይ! እኔ ከውንድና ከሴት ጂኒ ባንተው እጠበቃለሁ።) ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።