ጥ5: ልብስህን ስትለብስ ምን ትላለህ?

መልስ- "አልሐምዱ ሊላሂ አል-ለዚ ካሳኒ ሀዛ አስሠውበ ወረዘቀኒሂ ሚን ገይሪ ሐውሊን ሚኒ ወላ ቁዋህ።" (ትርጉሙም፡ የኔ አቅም ወይም ብልሀት ሳይታከልበት ይህንን (ልብስ) እንድለብስ ላደረገኝ አላህ ምስጋና ይገባው።) አቡ ዳውድ እና ቲርሚዚይ እንዲሁም ሌሎችም ዘግበውታል።