ጥ 41፡ ፊትና ላይ የወደቀ ሰው ስታይ የሚደረገው ዱዓእ ምንድን ነው?

"አልሐምዱ ሊላሂ አልለዚ ዐፋኒ ሚማ ኢብተላከ ቢሂ፤ ወፈደለኒ ዐላ ከሢረን ሚመን ኸለቀ ተፍዲላ" (ትርጉሙም፡ በአንተ ላይ ካደረሰብህ ፈተና ያተረፈኝ አላህ ምስጋና ይገባው፤ ከብዙሀኑ ፍጡራኑም በርግጥ አስበለጠኝ።) ቲርሚዚይ ዘግበውታል።