"አልሐምዱ ሊላሂ አልለዚ ዐፋኒ ሚማ ኢብተላከ ቢሂ፤ ወፈደለኒ ዐላ ከሢረን ሚመን ኸለቀ ተፍዲላ" (ትርጉሙም፡ በአንተ ላይ ካደረሰብህ ፈተና ያተረፈኝ አላህ ምስጋና ይገባው፤ ከብዙሀኑ ፍጡራኑም በርግጥ አስበለጠኝ።) ቲርሚዚይ ዘግበውታል።