ጥ 40፡ ነጎድጓድ ሲሰማ የሚደረገውን ዱዓእ ጥቀስ?

"ሱብሐነለዚ ዩሰቢሑ ረዕዱ ቢሐምዲሂ ወልመላኢከቱ ሚን ኺፈቲሂ" (ትርጉሙም፡ ነጎድጓድም እያመሰገነ መላእክትም እርሱን ፈርተው የሚያወድሱት አላህ ጥራት ይገባው።) የኢማሙ ማሊክ ሙወጧእ ላይ ተዘግቧል።