ጥ4: ከእንቅልፍህ ስትነቃ ምን ትላለህ?

መልስ- "አልሐምዱ ሊላሂ አልለዚ አሕያና በዕደ ማ አማታና ወኢለይሂን-ኑሹር።" (ትርጉሙም: ከሞት በኋላ ህይወት ለሰጠን አላህ ምስጋና የተገባ ነው። መመለሻም ወደርሱው ነው።) ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።