"አልላሁመ ኢኒ አስአሉከ ኸይረሀ ወአዑዙ ቢከ ሚን ሸሪሃ" (ትርጉሙም፡ አላህ ሆይ! እኔ ኸይሯን እማፀንሃለሁ፤ ከክፋቷም በአንተው እጠበቃለሁ።) አቡ ዳውድ እና ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል።