ጥ 38፡ ዝናብ ከወረደ በኋላ የሚደረገው ዱዓእ ምንድን ነው?

መልስ- "ሙጢርና ቢፈድሊላሂ ወረሕመቲሂ" (ትርጉሙም፡ በአላህ እዝነትና ችሮታ ዝናብ አገኘን።) ቡኻሪይ እና ሙስሊም ዘግበውታል።