ጥ34: የሚያስደስትህ ነገር ሲያጋጥምህ ምን ትላለህ?

መልስ- "አልሐምዱ ሊላሂ አልለዚ ቢኒዕመቲሂ ተቲሙ አስሷሊሓት" (ትርጉሙም፡ ያ በጎዎችም በጸጋው የሚሞሉት አላህ ምስጋና መላ ተገባው።) አል-ሐኪም እና ሌሎችም ዘግበውታል።