ጥ 31፡ በቁጣ ጊዜ የሚባለውን ዱዓእ ጥቀስ?

መልስ- "አዑዙ ቢላሂ ሚነሽሸይጧን አርረጂም" (ትርጉሙ፡ ከተረገመው ሸይጣን በአላህ እጠበቃለሁ።) ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።