"ላ ኢላሀ ኢለላህ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ፡ ለሁል-ሙልኩ ወለሁል-ሐምዱ ዩሕይ ወዩሚት፤ ወሁወ ሐዩን ላ የሙት፤ ቢየዲሂል-ኸይር ወሁወ ዐላ ኩሊ ሸይኢን ቀዲር።" (ትርጉሙም፡ ከአላህ በስተቀር በእውነት አምልኮ የሚገባው አምላክ የለም፤ ተጋሪ የለውም። ንግሥናም ምስጋናም የእርሱ ብቻ ነው። ሕያው ያደርጋል፤ ይገድላልም። እርሱም የማይሞት ሕያው ነው። መልካም ሁሉ በእጁ ነው እርሱም በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነው።) ቲርሚዚይ እና ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል።