ጥ 25፡- ስብሰባችንን ጨርሰህ ስንነሳ የሚባለው (ከፋረቱል መጅሊስ) ምንድን ነው?

መልስ - "ሱብሐነከላሁመ ወቢሐምዲከ አሽሀዱ አን ላ ኢላሃ ኢላ አንተ አስተግፊሩከ ወአቱቡ ኢለይክ።" (ትርጉሙም: ክብርና ምስጋና ላንተ ይሁን፤ ከአንተ በቀር ሌላ አምላክ እንደሌለም እመሰክራ ለሁ፤ መሀርታህንም እከጅላለሁ ወደ አንተም ተፀፅቼ እመለሳለሁ።) አቡዳውድ እና ቲርሚዚይ እንዲሁም ሌሎችም ዘግበውታል።