"አላሁምመ ባሪክ ለሁም ፊማ ረዘቅተሁም፤ ወግ’ፊር ለሁም ወርሐምሁም።" (ትርጉሙም፡ አላህ ሆይ! በሰጠሃቸው ነገር በረካ አድርግላቸው። ይቅር በላቸው እዘንላቸውም።) ሙስሊም ዘግበውታል።