መልስ - ልክ ሙአዚኑ እንደሚለው እልና "ሐያ ዐለ ሰላህ" እና "ሐያ ዐለል ፈላሕ" ሲል “ላ ሐውላ ወላ ቁወተ ኢላ ቢላህ” እላለሁ። ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።