"አሽሀዱ አን ላ ኢላሀ ኢለላሁ ወሕደሁ ላ ሸሪከ ለሁ ወአሽሀዱ አንነ ሙሐመደን ዐብዱሁ ወረሱሉህ" (ትርጉሙም፡ ከአላህ በስተቀር በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለና ሙሐመድም መልእክተኛው እና ባሪያው መሆናቸውን እመስከራለሁ።) ሙስሊም ዘግበውታል።