ነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "አላህን የሚያስታውስና አላህን የማያስታውስ ሰው ምሳሌው እንደ ህያዋንና ሙታን ነው።" ቡኻሪይ ዘግበውታል።
- ይህም የሆነበት ምክንያት የሰው ልጅ የህይወት ዋጋ የላቀው አላህን በማስታወሱ ልክ የሚተመን በመሆኑ ነው።