መልስ - ከእውነታው ጋር የሚገጥመውን ወይም ነገሩን ባለበት ተጨባጭ መናገር ነው።
ከመገለጫዎቹ መካከል፡-
ከሰዎች ጋር በመነጋገር ላይ የሚኖር ሐቀኝነት:
ቃል ኪዳንን ማክበር፤
በእያንዳንዱ ቃልም ይሁን ድርጊት ላይ ሓቀኛ ሆኖ መገኘት፤
ነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "እውነት ወደ ጽድቅ ይመራል፤ ጽድቅም ወደ ጀነት ይመራል፤ ሰውም ሓቀኛነት ማንነቱ እስኪሆን ድረስ እውነትን በመናገር ላይ ይቀጥላል።" ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።