ጥ 29፡ ከተከለከሉት የምላስ ቃላት መካከል ጥቂቶቹን ጥቀስ?

መልስ - ለምሳሌ እርግማን እና ስድብ፤

እገሌ "እንስሳ" ነው ማለት ወይም መሰል የቃል አጠቃቀምን ይመስል፤

ወይም የብልግናና አፀያፊ ነውሮችን መናገር፤

ነቢዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ይህን ሁሉ ከልክለዋል፤ እንዲህም ብለዋል፦ “ሙእሚን ዘላፊ፤ ተራጋሚም፤ ወይም ባለጌ አልያም ስድ አይደለም።" ቲርሚዚይ እና ኢብኑ ሒባን ዘግበውታል።