መልስ - የሰዎችን ነውርና የሚደብቁትንም ነገር መፈላፈልና ማጋለጥ ነው።
ከተከለከሉት መገለጫዎቹ መካከልም፡-
በቤት ውስጥ የሰዎችን የግል ክፍሎች ማየት፤
ሰዎቹ ሳያውቁ ወሬያቸውን ማዳመጥ፤
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ነውርንም አትከታተሉ ...} [ሱረቱል ሑጁራት፡ 12]