መልስ - 1 - ወንድምንም እህትንም አጎትንም አክስትንም ሌሎች ዘመዶችንም በመዘየር፤
2- ለነርሱ በንግግርም ሆነ በተግባር ደግ መሆንና እነርሱንም በመርዳት፤
3- እነርሱን ማግኘትና ሁኔታቸውንም መጠየቅ፤