ጥ 24፡ የተወሰኑ የማስነጠስ ሥነ-ስርዓቶችን (አዳብ) ጥቀስ?

መልስ-1- ሲያስነጥሰን እጅን ወይ አንዳች ልብስ ወይም መሀረብ አፍ ላይ ጣል ማድረግ፤

2- ካስነጠሰን በኋላ "አልሐምዱ ሊላህ" በማለት አላህን ማመስገን፤

3- ወንድሙ ወይም ባልንጀራው “የርሐሙከላህ” (ትርጉሙም: አላህ ይዘንልህ) ይበለው፤

እንደዛ ካሉት፡- “የህዲኩሙላሁ ወዩስሊሕ ባለኩም" (ትርጉሙም: አላህ ይምራህ ጉዳይህንም ያስተካክልልህ” ይበል።