መልስ-1- ለቀልድም ቢሆን አለመዋሸት እውነትን በመናገር መቀለድ፤
2- ከማፌዝና ከማላገጥ እንዲሁም ሰዎችን ከመጉዳትና ከማስደንገጥ በፀዱ ቀልዶች መቀለድ፤
3- ቀልድ አለማብዛት፤