መልስ-1- በስፖርታዊ እንቅስቃሴ አላህን በመታዘዝ እና ውዴታውን በመፈለግ ላይ መጠናከርን አስብበታለሁ (ኒያ አደርጋለሁ)፤
2- በሶላት ጊዜ አንጫወትም፤
3- ወንድ ልጆች ከሴት ልጆች ጋር ተቀላቅለው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ አያደርጉም፤
4- ገላየን (አውራዬን) የሚሸፍን የስፖርት ትጥቅ እለብሳለሁ፤
5- ከተከለከሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እጠነቀቃለሁ፤ ማለትም ፊትን መምታት ወይም ሀፍረተ ገላ (አውራ) መግለጥን ካለባቸው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እጠነቀቃለሁ፤