ጥ22፡ የስፖርትን ሥነ-ስርዓት (አዳብ) ይጥቀሱ?

መልስ-1- በስፖርታዊ እንቅስቃሴ አላህን በመታዘዝ እና ውዴታውን በመፈለግ ላይ መጠናከርን አስብበታለሁ (ኒያ አደርጋለሁ)

2- በሶላት ጊዜ አንጫወትም፤

3- ወንድ ልጆች ከሴት ልጆች ጋር ተቀላቅለው ስፖርታዊ እንቅስቃሴ አያደርጉም፤

4- ገላየን (አውራዬን) የሚሸፍን የስፖርት ትጥቅ እለብሳለሁ፤

5- ከተከለከሉ ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እጠነቀቃለሁ፤ ማለትም ፊትን መምታት ወይም ሀፍረተ ገላ (አውራ) መግለጥን ካለባቸው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እጠነቀቃለሁ፤