ጥ 2፡ ከነቢዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ጋር ሊኖር የሚገባው ስርአት (አደብ) እንዴት ነው?

መልስ-1- እርሳቸውን መከተል እና እንደ አርአያ አድርጎ መያዝ፤

2- እርሳቸውን መታዘዝ

3- እርሳቸውን አለማመፅ

4- የተናገሩትን አምኖ መቀበል፤

5- በሱናቸዉ ላይ አዲስ ፈሊጥ አለማምጣት፤

6- እሳቸውን ከራስም ከሰውም ሁሉ በላይ አስበልጦ መውደድ፤

7- እሳቸውን ማክበር፣ ማገዝና ሱናቸውን መርዳት፤