መልስ-1- እርሳቸውን መከተል እና እንደ አርአያ አድርጎ መያዝ፤
2- እርሳቸውን መታዘዝ
3- እርሳቸውን አለማመፅ
4- የተናገሩትን አምኖ መቀበል፤
5- በሱናቸዉ ላይ አዲስ ፈሊጥ አለማምጣት፤
6- እሳቸውን ከራስም ከሰውም ሁሉ በላይ አስበልጦ መውደድ፤
7- እሳቸውን ማክበር፣ ማገዝና ሱናቸውን መርዳት፤