ጥያቄ 18፡ የመስጂድ ስነ ምግባርን (አዳብ) ጥቀስ?

መልስ-1- ወደ መስጂድ ስገባ ቀኝ እግሬን አስቀድሜ እገባለሁ እንዲህም እላለሁ፦ "ቢስሚላህ አልላሁምመ ኢፍተሕሊ አብዋበ ረሕመቲክ" (ትርጉሙም: በአላህ ስም አላህ ሆይ! የእዝነት ደጆችህን ክፈትልኝ።)

2- ሁለት ረከዓ ሳልሰግድ አልቀመጥም፤

3- በሰጋጆች መካከል አላልፍም፤ የጠፋ ነገርንም መስጂድ ውስጥ አላውጅም፤ ወይም መስጂድ ውስጥ አልሸጥ አልገበይም፤

4- ከመስጂድ ስወጣ ግራ እግሬን አስቀድሜ እንዲህ እያልኩ እወጣለሁ፡- "ቢስሚላሂ አልላሁመ ኢኒ አስአሉከ ሚን ፈድሊክ" (ትርጉሙም: በአላህ ስም፤ አላህ ሆይ! ከችሮታህ እንድትለግሰኝ እማፀንሀለሁ።)