ጥ 14፡ የመጓጓዣ ሥነ-ስርአትን (አዳብ) ይጥቀሱ?

መልስ- "ቢስሚላህ አልሐምዱ ሊላህ" እልና እንዲህ እላለሁ፦ "ሱብሐነ ለዚ ሰኸረ ለና ሀዛ ወማ ኩና ለሁ መቅሪኒን ወኢና ኢላ ረቢና ለሚንቀሊቡን" {«ያ ይህንን የማንችለው ስንሆን ለእኛ ያገራለን ጌታ ጥራት ይገባው። (13) እኛም በእርግጥ ወደ ጌታችን ተመላሾች፤ነን» (እንድትሉ)። 14} [ሱረቱ አዝዙኽሩፍ፡ 13 -14]

2- በሙስሊሞች በኩል ካለፍኩም በኢስላማዊ ሰላምታ አቀርባለሁ፤