መልስ - 1 - ልብሴን በቀኝ በኩል ጀምሬ እየለበስኩ አላህን አመሰግነዋለሁ፤
2- ልብሴን ከቁርጭምጭሚቴ ወደታች አላረዝምም፤
3- ወንድ ልጆች የሴቶችን ልብስ ሴት ልጆችም የወንዶችን ልብስ አይለብሱም፤
4- ልብሴ የከሀዲዎችንና የኃጢአተኞችን ልብስ አለመምሰል ይጠበቅበታል፤
5- ልብስ በሚይወልቁበት ጊዜ "ቢስሚላህ" ማለት፤
6- ጫማ ሲደረግም መጀመሪያ ላይ በቀኝ በኩል ሲወለቅ ደግሞ በግራ በኩል ነው።