መልስ- 1- ጥራት ይገባውና የላቀው አላህን ማላቅ፤
2- ተጋሪ ሳያደርጉ እርሱን በብቸኝነት ማምለክ፤
3- እርሱኑ መታዘዝ፤
4- አለማመፅ፤
5- ለቁጥር የሚያታክት ለሆነው ችሮታውና ፀጋው ማመስገንና ተገቢውን ሹክር ማድረስ፤
6- ቀድሞ ለወሰነው ዕጣ ፈንታ መታገስ፤