መልስ - ከአቢ ሰዒድ ረዲየሏሁ ዐንሁ በተላለፈ ሐዲሥ የአላህ መልዕክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፦ "ነፍሴ በእጁ በሆነችው ጌታ እምላለሁ! (ሱረቱል ኢኽላስ) የቁርኣን አንድ ሶስተኛውን ታክላለች።" ቡኻሪይ ዘግበውታል።
ከሐዲሡ ከሚወሰዱ ቁምነገሮች መካከል፡
1- የሱረቱል ኢኽላስን በላጭነት
2- የቁርኣን አንድ ሶስተኛውን የሚታክል መሆኗ።
ዘጠነኛው ሐዲሥ፡