መልስ- ከምእመናን እናት ኡሙ ዐብደሏህ ዓኢሻ ረዲየሏሁ ዐንሁማ በተላለፈ ሐዲሥ እንዲህ ብላለች፦ "የአላህ መልእክተኛ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- "በዚሁ ጉዳያችን ከእርሱ ያልሆነን አዲስ ፈሊጥ ያመጣ ይዞት የመጣው ፈሊጥ ውድቅ ነው።" ቡኻሪይ እና ሙስሊም ዘግበውታል።
ከሐዲሡ ከሚወሰዱ ቁምነገሮች መካከል፡
1- በሃይማኖት ውስጥ አዲስ ፈጠራ ማምጣት የተከለከለ መሆኑ።
2- አዲስ መጤ ስራዎች ተቀባይነት የሌላቸው ውድቅ መሆናቸው።
* ሦስተኛው ሐዲሥ፡