ጥያቄ 8፡ አያታቸው ዐብዱል ሙጦሊብ ከሞቱ በኋላ የተንከባከባቸው ማን ነው?

መልስ- ስምንት አመት ሲሆናቸው አያታቸው ዐብዱል ሙጦሊብ ሞቱና ተንከባካቢያቸው አጎታቸው አቡ ጧሊብ ሆኑ።