መልስ - ሦስቱ ወንዶች ልጆቻቸው፦
አል-ቃሲም፤ የነብዩ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን ቅጽል ስማቸውም በእርሱው ነበር የተሰየመው (አበል ቃሲም ይባሉ ነበር)።
ዐብደላህ፤
ኢብራሂም፤
ሴት ልጆቻቸው፦
ፋጢማህ፤
ሩቂያህ፤
ኡሙ ኩልሡም፤
ዘይነብ፤
ከኢብራሂም በቀር ሁሉም ልጆቻቸውን ከኸዲጃ (ረዲየላሁ ዐንሀ) የተወለዱ ናቸው። ከፋጢማህ በቀር ሁሉም እርሳቸው በህይወት እያሉ የሞቱ ሲሆን ፋጢማህ የሞተችው ግን እርሳቸው ከሞቱ ከስድስት ወር በኋላ ነበር።