መልስ- ተከታዩ የላቀው አላህ ቃል ነው፦ {በእርሱም ውስጥ ወደ አላህ የምትመለሱበትንና ከዚያም እነርሱ የማይበደሉ ሲሆኑ ነፍስ ሁሉ የሠራችውን ሥራ የምትሞላበትን ቀን ተጠንቀቁ። 281} [ሱረቱል በቀራህ፡ 281]