መልስ - እድሜያቸው ሃምሳ ሲሆን ነበር። ያኔም ነው አምስቱ ሶላቶች በግዴታነት የተደነገጉላቸው።
ኢስራእ ማለት ከመስጅደል ሐረም ወደ መስጅደል አቅሷ ያደረጉት ጉዞ ነው።
ሚዕራጅ ማለት ደግሞ ከአል'አቅሷ መስጅድ ወደ ሰማይ እስከ ሲድራቲል ሙንታህ ድረስ ያደረጉት ጉዞ ነው።