ጥ 17፡ ወደ እስልምና ዳዕዋ ሲያደርጉ የነበሩት እንዴት ነበር?

መልስ - ዳዕዋ ሲያደርጉ የነበሩት ለሦስት ዓመታት ያህል በምስጢር የነበረ ሲሆን ከዚያም ዳዕዋውን በይፋ እንዲያደርጉ አላህ አዘዛቸው።