መልስ- ተከታዩ የላቀው አላህ ቃል ነው፦ {አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም። 1 ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)። 2 አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲሆን፤ 3 ያ በብዕር ያስተማረ። 4 ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲሆን። 5} [አልዓለቅ፡ 1 - 5]