መልስ - እስልምናን በማስፋፋት እና ከእስልምና እና ከሙስሊሞችም በመከላከል ረገድ ያቅምን ማድረግ ወይም የእስልምና እና የሙስሊሞችን ጠላቶች መፋለም ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ቀላሎችም ከባዶችም ሆናችሁ ዝመቱ። በአላህም መንገድ በገንዘቦቻችሁ በነፍሶቻችሁም ታገሉ። ይህ የምታውቁ ብትሆኑ ለናንተ በጣም የተሻለ ነው። 41} (ሱረቱ-ተውባህ፡ 41)