መልስ- ከአቡ ሁረይራ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተላለፈው "የአላህ መልእክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ" ብለው፡- "(ከሚስቱም ጋር) ግንኙነት ሳይፈፅም ኀጢአትንም ሳይሠራ ከሓጅ የተመለሰ ሰው ልክ እናቱ በወለደችበት ቀን እንደነበረው ሆኖ ይመልለሳል።" ቡኻሪይ እና ሌሎችም ዘግበውታል።
- "ልክ እናቱ በወለደችበት ቀን እንደነበረው ሆኖ ይመልለሳል።" ሲባል ከኃጢአት የጸዳ ሆኖ ማለት ነው።