መልስ - ሐጅ ማለት፡- የተወሰነ የአምልኮ ስርአትን፤ በተወሰነ ወቅት ላይ ለማከናወን ወደ ተከበረው የአላህ ቤት ሄዶ አላህን ማምለክ ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {ለአላህም በሰዎች ላይ ወደርሱ መኼድን በቻለ ሁሉ ላይ ቤቱን መጎብኘት ግዴታ አለባቸው። የካደም ሰው አላህ ከዓለማት ሁሉ የተብቃቃ ነው። 97} [ሱረቱ ኣሊ-ዒምራን፡ 97]