መልስ-1- ፊጥራን ማፋጠን፤
2- ሰሑር ማዘግየት፤
3- በጎ ስራን እና ዒባዳን ማብዛት፤
4- ፆመኛ ሆኖ ሲዘልፉት "እኔ ፆመኛ ነኝ" ማለት
5- ፆም በሚፈቱበት ጊዜ ዱዓእ ማድረግ፤
6- ጾምን በእርጥብ ቴምር ወይም በማንኛውም ቴምር ማፍጠር፤ ካልተገኘ ደግሞ በውኋ ማፍጠር፤