መልስ - አቡ ሰዒድ አል-ኹድሪይ አላህ ይውደድላቸውና ባስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ የአላህ ሰላትና ሰላም በእርሳቸው ላይ ይስፈን እንዲህ ብለዋል፡- "ማንኛውም ባርያ በአላህ መንገድ አንድ ቀን ቢፆም አላህ ፊቱን ከጀሀነም የሰባ ክረምት ያህል ያርቅለታል።" ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል።
- "ሰባ ክረምት" ሲባል ሰባ ዓመት እንደማለት ነው።