ሐ - በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ ለተወሰኑ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚሰጥ የገንዘብ ግዴታ ነው።
ከእስልምና መሰረቶች መካከል አንዱ ሲሆን ከሀብታሞች ተወስዶ ለድሆች የሚሰጥ የግዴታ ምጽዋት ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ "ዘካንም ስጡ።" [ሱረቱል በቀራህ፡ 43]