ጥ 35፡ ዘካ ምንድን ነው?

ሐ - በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ ለተወሰኑ የማህበረሰብ ክፍሎች የሚሰጥ የገንዘብ ግዴታ ነው።

ከእስልምና መሰረቶች መካከል አንዱ ሲሆን ከሀብታሞች ተወስዶ ለድሆች የሚሰጥ የግዴታ ምጽዋት ነው።

የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ "ዘካንም ስጡ።" [ሱረቱል በቀራህ፡ 43]