ሐ - በሸሪዓዊ ዑዝር ካልሆነ በቀር ከጁምዓ ሰላት መቅረት የሚፈቀድ አይደለም። ነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፡- "በስንፍና ሶስት ጁምዓዎችን ያሳለፈ ሰው አላህ በልቦናው ላይ ያትምበታል።" አቡ ዳውድና ሌሎችም ዘግበውታል።