ሐ- በእያንዳንዱ ለአቅመ አዳም የደረሰ ጤነኛ አእምሮ ያለው መንገደኛ ያልሆነ ወንድ ሙስሊም ላይ ሁሉ በነፍስ ወከፍ ግዴታው ነው።
የላቀዉ አላህ እንዲህ ብሏል፦ {እናንተ ያመናችሁ ሆይ! በዐርብ ቀን ለስግደት ጥሪ በተደረገ ጊዜ ወደ አላህ ማውሳት ኺዱ። መሸጥንም ተዉ። ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ በጣም የተሻለ ነወ። 9} [ሱረቱል ሙናፊቁን፡ 9]