መልስ - 1- ሙስሊም መሆን፤ ከካፊር ተቀባይነት የለውም።
2- አእምሮ ጤናማ መሆን: የእብድ ሰላት ትክክል አይደለም።
3- መለየት መቻል: የጨቅላ ህፃን ወይም ጥሩውን ከመጥፎ የማይለይ ሰው ሰላቱ ትክክለኛ አይደለም።
4 - ኒያ
5 - የሰላት ወቅቱ መግባት፤
6 - ከየትኛውም ዓይነት ሐደሥ ነጹህ መሆን፤
7- ከነጃሳ መፅዳት፤
8- ሀፍረተ ገላን መሸፈን፤
9- ቂብላን መቅጣጨት ናቸው።